አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል።
ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር።
በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር።
በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል።
ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር።
በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
0 Comments
0 Shares