ከቅርብ ቀናት በፊት በ ሃዋሳ ከተማና አካባቢው ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ በ ሃዋሳ ተገኝተው ነዋሪዎችን ማወያየታቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስቴሩም የዞኑ ባለስልጣናት ከስልጣናቸው ይለቃሉ ብየ እጠብቃለሁ ሲሉ ለባለስልጣናቱ መልእክታቸውን አስተላልፈው ነበር። ይህን ተከትሎም ባለስልጣናቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል። [...]
ከቅርብ ቀናት በፊት በ ሃዋሳ ከተማና አካባቢው ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ በ ሃዋሳ ተገኝተው ነዋሪዎችን ማወያየታቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስቴሩም የዞኑ ባለስልጣናት ከስልጣናቸው ይለቃሉ ብየ እጠብቃለሁ ሲሉ ለባለስልጣናቱ መልእክታቸውን አስተላልፈው ነበር። ይህን ተከትሎም ባለስልጣናቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል። [...]
0 Comments
0 Shares