ከቅርብ ቀናት በፊት በ ሃዋሳ ከተማና አካባቢው ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ በ ሃዋሳ ተገኝተው ነዋሪዎችን ማወያየታቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስቴሩም የዞኑ ባለስልጣናት ከስልጣናቸው ይለቃሉ ብየ እጠብቃለሁ ሲሉ ለባለስልጣናቱ መልእክታቸውን አስተላልፈው ነበር። ይህን ተከትሎም ባለስልጣናቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።                              [...]
ከቅርብ ቀናት በፊት በ ሃዋሳ ከተማና አካባቢው ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ በ ሃዋሳ ተገኝተው ነዋሪዎችን ማወያየታቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስቴሩም የዞኑ ባለስልጣናት ከስልጣናቸው ይለቃሉ ብየ እጠብቃለሁ ሲሉ ለባለስልጣናቱ መልእክታቸውን አስተላልፈው ነበር። ይህን ተከትሎም ባለስልጣናቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።                              [...]
KALITIPRESS.COM
የወላይታ ዞን አስተዳዳሪን ጨምሮ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጠ/ሚ አብይ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትለው ከሥልጣናቸው በገዛ ፍቃዳቸው ለቀዋል!
ከቅርብ ቀናት በፊት በ ሃዋሳ ከተማና አካባቢው ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ በ ሃዋሳ ተገኝተው ነዋሪዎችን ማወያየታቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስቴሩም የዞኑ ባለስልጣናት ከስልጣናቸው ይለቃሉ ብየ እጠብቃለሁ ሲሉ ለባለስልጣናቱ መልእክታቸውን አስተላልፈው ነበር። ይህን ተከትሎም ባለስልጣናቱ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።                                                                       
0 Comments 0 Shares