አለም አቀፍ ደረጃ 69 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ለስደት መዳረጋቸውን አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አስታውቋል፡፡ ጦርነት፣ ግጭት፣ አለመረጋጋቶች እና በዘርና በሀይማኖት ምክንያቶች የሚደርሱ ጥቃቶች ሰዎች በዚህን ያህል ደረጃ እንዲሰደዱ ማድረጉ ነው የተጠቆመው፡፡ አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም እንዳስታወቀው በደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ያሉት አለመረጋጋቶች እንዲሁም በማይናማር ሮህይንጊያ ማህበረሰቦች ላይ የደረሰው ጥቃት የስደተኞቹ ቁጥር ወደ 68 ነጥብ 5 […]
The post የዓለም የስደተኞች ቀን አከባበር በኢትዮጵያ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
አለም አቀፍ ደረጃ 69 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ለስደት መዳረጋቸውን አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አስታውቋል፡፡ ጦርነት፣ ግጭት፣ አለመረጋጋቶች እና በዘርና በሀይማኖት ምክንያቶች የሚደርሱ ጥቃቶች ሰዎች በዚህን ያህል ደረጃ እንዲሰደዱ ማድረጉ ነው የተጠቆመው፡፡ አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም እንዳስታወቀው በደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ ያሉት አለመረጋጋቶች እንዲሁም በማይናማር ሮህይንጊያ ማህበረሰቦች ላይ የደረሰው ጥቃት የስደተኞቹ ቁጥር ወደ 68 ነጥብ 5 […] The post የዓለም የስደተኞች ቀን አከባበር በኢትዮጵያ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የዓለም የስደተኞች ቀን አከባበር በኢትዮጵያ
በየአመቱ የሚከበረው የስደተኞች ቀን በዘንድሮው አመትም አጋርነት ለስደተኛ ወገኖቻችን በሚል መሪ ቃል ሰኔ አስራሶስት ዓም ተከብሮ ውሏል።
0 Comments 0 Shares