ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኛ ቤተሰቦችን በሚለየያየው ፓሊሲያቸው ላይ ለውጥ ማድረጋቸው ተገልጿል። በዚህም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የህገ ወጥ ስደተኘኞች ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው እንዳይለያዩ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተገልጿል። ፕሬዚዳንቱ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱትም የተነጣጠሉ ቤተሰቦችን ለማገናኘት ነው ተብሏል። የሀገሪቱ የስደተኞች ፓሊሲ የህገ ወጥ ስደተኞች ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው በመለየቱና ከዓለም አቀፉ ማህበረስብ ግፊት መደረጉም ነው የተገለጸው። ፕሬዚዳንት ትራምፕ የስደተኛ ህፃናትን በሚለያየው ፓሊሲያቸው […]
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኛ ቤተሰቦችን በሚለየያየው ፓሊሲያቸው ላይ ለውጥ አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኛ ቤተሰቦችን በሚለየያየው ፓሊሲያቸው ላይ ለውጥ አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኛ ቤተሰቦችን በሚለየያየው ፓሊሲያቸው ላይ ለውጥ ማድረጋቸው ተገልጿል። በዚህም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የህገ ወጥ ስደተኘኞች ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው እንዳይለያዩ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተገልጿል። ፕሬዚዳንቱ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱትም የተነጣጠሉ ቤተሰቦችን ለማገናኘት ነው ተብሏል። የሀገሪቱ የስደተኞች ፓሊሲ የህገ ወጥ ስደተኞች ህፃናት ከቤተሰቦቻቸው በመለየቱና ከዓለም አቀፉ ማህበረስብ ግፊት መደረጉም ነው የተገለጸው። ፕሬዚዳንት ትራምፕ የስደተኛ ህፃናትን በሚለያየው ፓሊሲያቸው […]
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኛ ቤተሰቦችን በሚለየያየው ፓሊሲያቸው ላይ ለውጥ አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares