የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተከትሎ ጃፓን የወታደራዊ ልምምዷን ልታቆም መሆኗን ገልፃለች። ቀደም ሲል ጃፓን የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ጥቃት ስጋት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምድ ስታደርግ የቆየች ሲሆን፥ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና ኪም ጆንግ ኡን በጉዳዩ ላይ እያደረጉት ያለውን ውይይት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምዷን የማቆም ሀሳብ ላይ መድረሷ ተገልጿል። በሁለቱ ሀገራት መሪዎች ግንኙነት ሰሜን ኮሪያ የኒውክሊየር ፕሮግራም የማቆም ሀሳብ […]
The post የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተከትሎ ጃፓን የወታደራዊ ልምምዷን ልታቆም መሆኗን ገለጸች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተከትሎ ጃፓን የወታደራዊ ልምምዷን ልታቆም መሆኗን ገልፃለች። ቀደም ሲል ጃፓን የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ጥቃት ስጋት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምድ ስታደርግ የቆየች ሲሆን፥ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና ኪም ጆንግ ኡን በጉዳዩ ላይ እያደረጉት ያለውን ውይይት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምዷን የማቆም ሀሳብ ላይ መድረሷ ተገልጿል። በሁለቱ ሀገራት መሪዎች ግንኙነት ሰሜን ኮሪያ የኒውክሊየር ፕሮግራም የማቆም ሀሳብ […] The post የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተከትሎ ጃፓን የወታደራዊ ልምምዷን ልታቆም መሆኗን ገለጸች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ተከትሎ ጃፓን የወታደራዊ ልምምዷን ልታቆም መሆኗን ገለጸች
ቀደም ሲል ጃፓን የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ጥቃት ስጋት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምድ ስታደርግ የቆየች ሲሆን፥ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና ኪም ጆንግ ኡን በጉዳዩ ላይ እያደረጉት ያለውን ውይይት ተከትሎ ወታደራዊ ልምምዷን የማቆም ሀሳብ ላይ መድረሷ ተገልጿል።
0 Comments 0 Shares