የጦር መሳሪያዎችን የጫኑ ሁለት የግብጽ የጦር አውሮፕላኖች በሞቃዲሾ አየር ማረፊያ ማክሰኞ 21/ 2016 ዓ.ም መድረሳቸው ተዘገበ።
የጦር መሳሪያዎቹ ግብጽ ከአራት አስርት ዓመታት በኋላ ለሶማሊያ ያደረገችው ወታደራዊ ዕርዳታ መሆኑን የዲፕሎማቲክ እና የሶማሊያ መንግሥት ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ ዘግቧል።
የጦር መሳሪያዎቹ ግብጽ ከአራት አስርት ዓመታት በኋላ ለሶማሊያ ያደረገችው ወታደራዊ ዕርዳታ መሆኑን የዲፕሎማቲክ እና የሶማሊያ መንግሥት ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ ዘግቧል።
የጦር መሳሪያዎችን የጫኑ ሁለት የግብጽ የጦር አውሮፕላኖች በሞቃዲሾ አየር ማረፊያ ማክሰኞ 21/ 2016 ዓ.ም መድረሳቸው ተዘገበ።
የጦር መሳሪያዎቹ ግብጽ ከአራት አስርት ዓመታት በኋላ ለሶማሊያ ያደረገችው ወታደራዊ ዕርዳታ መሆኑን የዲፕሎማቲክ እና የሶማሊያ መንግሥት ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ ዘግቧል።
0 Comments
0 Shares