ቀኝ ዘመሙ የእስራኤል ብሔራዊ ደኅንነት ሚንስትር በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲባረሩ ጠየቁ። ሚኒስትሩ ኢታማር ቤን-ጋቪር ኤርትራውያን ስደተኞች ከእስራኤል እንዲባረሩ የጠየቁት ቅዳሜ ነሐሴ 18/2016 ዓ.ም. በኤርትራውያን መካከል ግጭት ከተፈጠረ በኋላ ነው።
ቀኝ ዘመሙ የእስራኤል ብሔራዊ ደኅንነት ሚንስትር በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲባረሩ ጠየቁ። ሚኒስትሩ ኢታማር ቤን-ጋቪር ኤርትራውያን ስደተኞች ከእስራኤል እንዲባረሩ የጠየቁት ቅዳሜ ነሐሴ 18/2016 ዓ.ም. በኤርትራውያን መካከል ግጭት ከተፈጠረ በኋላ ነው።
0 Comments
0 Shares