በናይጄሪያ በታጋቾች ከተያዘች 8 ወራት ያስቆጠረችው ዶክተር ጋናያት ፖፑላ የተባለች የጤና ባለሙያ እንድትለቀቅ በመጠየቅ በአገሪቱ የመንግሥት ሆስፒታል የሚሰሩ ሃኪሞች ለ7 ቀናት የሚቆይ የሥራ ማቆም አድማ ጀምረዋል።
በናይጄሪያ በታጋቾች ከተያዘች 8 ወራት ያስቆጠረችው ዶክተር ጋናያት ፖፑላ የተባለች የጤና ባለሙያ እንድትለቀቅ በመጠየቅ በአገሪቱ የመንግሥት ሆስፒታል የሚሰሩ ሃኪሞች ለ7 ቀናት የሚቆይ የሥራ ማቆም አድማ ጀምረዋል።
0 Comments
0 Shares