የኢትዮጵያ መንግሥት በየዓመቱ የሚያካሂደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አንድ አካል የሆነው የችግኝ ተከላ ሂደት በአንድ ቀን 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ በመላው አገሪቱ እየተካሄደ ነው። የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው በዛሬው ዕለት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካይነት የሚተከሉት 600 ሚሊዮን ችግኞች ባለፉት አምስት ዓመታት በአገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ወደ 40 ቢሊየን ያደርሰዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በየዓመቱ የሚያካሂደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አንድ አካል የሆነው የችግኝ ተከላ ሂደት በአንድ ቀን 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ በመላው አገሪቱ እየተካሄደ ነው። የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው በዛሬው ዕለት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካይነት የሚተከሉት 600 ሚሊዮን ችግኞች ባለፉት አምስት ዓመታት በአገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ወደ 40 ቢሊየን ያደርሰዋል።
0 Comments
0 Shares