አምና በውድድሩ ማብቂያ ላይ አርሰናል በሜዳው እና በደጋፊው ፊት በቪላ ባይሸነፍ ኖሮ የ20 ዓመታት የዋንጫ ፍላጎቱ ምላሽ ያገኝ ነበር።
ይህ ብቻ አይደለም አምና አርሰናል በደርሶ መልስ ጨዋታ የተሸነፈው በቪላ ነበር። የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህን ጨዋታ እስክመለከት ድረስ በጉጉት ነው የምጠብቀው” ይላል። ዩናይትድም ቢሆን ቀደም ባለው ዓመት የውድድር ዘመን መጀመሪያ ላይ ወደ ብራይተን ባቀኑ ወቅት የደረሰበት ከባድ ሽንፈት የሚታወስ ነው። ክሪስ ሱተን የ2024/25 የውድድር ዓመት የሁለተኛ ሳምንት የጨዋታ ግምቶችን እንደሚከተለው ሰጥቷል።
አምና በውድድሩ ማብቂያ ላይ አርሰናል በሜዳው እና በደጋፊው ፊት በቪላ ባይሸነፍ ኖሮ የ20 ዓመታት የዋንጫ ፍላጎቱ ምላሽ ያገኝ ነበር። ይህ ብቻ አይደለም አምና አርሰናል በደርሶ መልስ ጨዋታ የተሸነፈው በቪላ ነበር። የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህን ጨዋታ እስክመለከት ድረስ በጉጉት ነው የምጠብቀው” ይላል። ዩናይትድም ቢሆን ቀደም ባለው ዓመት የውድድር ዘመን መጀመሪያ ላይ ወደ ብራይተን ባቀኑ ወቅት የደረሰበት ከባድ ሽንፈት የሚታወስ ነው። ክሪስ ሱተን የ2024/25 የውድድር ዓመት የሁለተኛ ሳምንት የጨዋታ ግምቶችን እንደሚከተለው ሰጥቷል።
WWW.BBC.COM
አርሰናል ቪላን አሸንፎ የአምናውን ቁጭት ይወጣል? ዩናይትድስ የብራይተን ጫናን ይቋቋማል? - BBC News አማርኛ
አምና በውድድሩ ማብቂያ ላይ አርሰናል በሜዳው እና በደጋፊው ፊት በቪላ ባይሸነፍ ኖሮ የ20 ዓመታት የዋንጫ ፍላጎቱ ምላሽ ያገኝ ነበር። ይህ ብቻ አይደለም አምና አርሰናል በደርሶ መልስ ጨዋታ የተሸነፈው በቪላ ነበር። የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህን ጨዋታ እስክመለከት ድረስ በጉጉት ነው የምጠብቀው” ይላል። ዩናይትድም ቢሆን ቀደም ባለው ዓመት የውድድር ዘመን መጀመሪያ ላይ ወደ ብራይተን ባቀኑ ወቅት የደረሰበት ከባድ ሽንፈት የሚታወስ ነው። ክሪስ ሱተን የ2024/25 የውድድር ዓመት የሁለተኛ ሳምንት የጨዋታ ግምቶችን እንደሚከተለው ሰጥቷል።
0 Comments 0 Shares