የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
WWW.BBC.COM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀረበለትን የማስተካከያ ጥያቄ መቀበሉን የሶማሊያ መንግሥት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
0 Comments 0 Shares