የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሥልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ሳሉ ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሥልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ሳሉ ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ። የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
WWW.BBC.COM
ፕሬዚዳንት ኢሳያስን ከሥልጣን እንዲለቁ በይፋ የጠየቁት የኤርትራ የቀድሞ ሚኒስትር በእስር ቤት አረፉ - BBC News አማርኛ
የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሥልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ሳሉ ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ። የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
0 Comments 0 Shares