የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሥልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ሳሉ ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሥልጣን እንዲለቁ በግልጽ የጠየቁት የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ አብርሃ በእስር ቤት ሳሉ ማረፋቸውን የቤተሰቡ አባላት ለቢቢሲ ትግርኛ አረጋገጡ።
የቀድሞው ሚኒስትር ከአምስት ዓመታት በፊት በኤርትራ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በማይታወቅ ስፍራው ከፍርድ ውጪ በእስር ቤት ሲማቅቁ ቆይተዋል።
0 Comments
0 Shares