ስማቸው በአጭሩ ሲጠራ ኤምቢኤስ የሚባሉት ሞሐመድ ቢን ሰልማን አባታቸው ንጉሥ እርሳቸው ደግሞ ልዑል አልጋ ወራሽ የሆኑት ገና በ29 ዓመታቸው ነበር። በወቅቱ ኤምቢኤስ ዕድሜያቸው ለጋ ቢሆንም ለአገራቸው ሳዑዲ ትልቅ ሕልም ሰንቀዋል። ይሁን እንጂ ኤምቢኤስ በሳዑዲ ንጉሥውያን ቤተሰብ ውስጥ እርሳቸው ሥልጣን እንዳይዙ የሚገዳድር ኃይል እንደሚኖር ያውቁ ነበር።
ስማቸው በአጭሩ ሲጠራ ኤምቢኤስ የሚባሉት ሞሐመድ ቢን ሰልማን አባታቸው ንጉሥ እርሳቸው ደግሞ ልዑል አልጋ ወራሽ የሆኑት ገና በ29 ዓመታቸው ነበር። በወቅቱ ኤምቢኤስ ዕድሜያቸው ለጋ ቢሆንም ለአገራቸው ሳዑዲ ትልቅ ሕልም ሰንቀዋል። ይሁን እንጂ ኤምቢኤስ በሳዑዲ ንጉሥውያን ቤተሰብ ውስጥ እርሳቸው ሥልጣን እንዳይዙ የሚገዳድር ኃይል እንደሚኖር ያውቁ ነበር።
0 Comments
0 Shares