ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ከኢትዮጵያ ጋር “ገንቢ ውይይት” ለመጀመር ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚልኩ ዛሬ ጠዋት በኤርትራ ቴሌቪዥን ቀርበው እንዳሳወቁ በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም ለቢቢሲ ገልፀዋል። በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር የሆኑት አምባሳደር እስጢፋኖስ አፈወርቂም በትዊተር ገፃቸው ይህንኑ አረጋግጠዋል። [...]
ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ከኢትዮጵያ ጋር “ገንቢ ውይይት” ለመጀመር ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚልኩ ዛሬ ጠዋት በኤርትራ ቴሌቪዥን ቀርበው እንዳሳወቁ በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም ለቢቢሲ ገልፀዋል። በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር የሆኑት አምባሳደር እስጢፋኖስ አፈወርቂም በትዊተር ገፃቸው ይህንኑ አረጋግጠዋል። [...]
0 Comments
0 Shares