ካለፈው ሳምንት ማብቂያ ወዲህ ባሉት ቀናት ‘የፋኖ ታጣቂዎች መልዕክት አስተላልፈዋል’ በሚል የክልሉ መቀመጫ የሆነችውን ባሕር ዳር ከተማን ጨምሮ በሌሎች ዋና ዋና ከተሞች የዕለተ ተዕለት እንቅስቃሴዎች መስተጓጎላቸውን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል። በአንዳንድ ከተሞችም የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ቢቢሲ ከነዋሪዎች ሰምቷል።
ካለፈው ሳምንት ማብቂያ ወዲህ ባሉት ቀናት ‘የፋኖ ታጣቂዎች መልዕክት አስተላልፈዋል’ በሚል የክልሉ መቀመጫ የሆነችውን ባሕር ዳር ከተማን ጨምሮ በሌሎች ዋና ዋና ከተሞች የዕለተ ተዕለት እንቅስቃሴዎች መስተጓጎላቸውን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል። በአንዳንድ ከተሞችም የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ቢቢሲ ከነዋሪዎች ሰምቷል።
0 Comments
0 Shares