የሰባት ዓመቷ ሄቨን አወት ተደፍራ በአረመኔያዊ ሁኔታ በቤት አከራይዋ ግለሰብ መገደሏ በርካቶችን አስደንግጧል እንዲሁም አስቆጥቷል። የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው ሄቨንን በመድፈር በዘግናኝ ሁኔታ የገደላት የሦስት ልጆች አባት ጌትነት ባዬ የተበየነበት ፍርድ በአገሪቱ ውስጥ ቁጣን እንዲሁም ውግዘትን ፈጥሯል።
የሰባት ዓመቷ ሄቨን አወት ተደፍራ በአረመኔያዊ ሁኔታ በቤት አከራይዋ ግለሰብ መገደሏ በርካቶችን አስደንግጧል እንዲሁም አስቆጥቷል። የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው ሄቨንን በመድፈር በዘግናኝ ሁኔታ የገደላት የሦስት ልጆች አባት ጌትነት ባዬ የተበየነበት ፍርድ በአገሪቱ ውስጥ ቁጣን እንዲሁም ውግዘትን ፈጥሯል።
WWW.BBC.COM
የሰባት ዓመቷን ሄቨን ደፍሮ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ ፍርድ የፈጠረው ቁጣ - BBC News አማርኛ
የሰባት ዓመቷ ሄቨን አወት ተደፍራ በአረመኔያዊ ሁኔታ በቤት አከራይዋ ግለሰብ መገደሏ በርካቶችን አስደንግጧል እንዲሁም አስቆጥቷል። የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው ሄቨንን በመድፈር በዘግናኝ ሁኔታ የገደላት የሦስት ልጆች አባት ጌትነት ባዬ የተበየነበት ፍርድ በአገሪቱ ውስጥ ቁጣን እንዲሁም ውግዘትን ፈጥሯል።
0 Comments 0 Shares