መንግሥት ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ዘመናዊ ቪላዎች እንዲገነቡ ወሰነ፡፡ ቤቶቹን በባለቤትነት የሚገነባው በቅርቡ በከፍተኛ ካፒታል የተቋቋመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ነው፡፡ በደርግ መንግሥት ዘመን ከተገነቡት የሲኤምሲ አፓርትመንቶች ቀጥሎ፣ በኮርፖሬሽኑ በአንድ ሥፍራ ላይ የሚገነቡት ቪላዎች በሥራ ላይ ለሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ይከፋፈላሉ ተብሏል፡፡ ቤቶቹ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ፣ ለጠቅላይ ፍርድ [...]
መንግሥት ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ዘመናዊ ቪላዎች እንዲገነቡ ወሰነ፡፡ ቤቶቹን በባለቤትነት የሚገነባው በቅርቡ በከፍተኛ ካፒታል የተቋቋመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ነው፡፡ በደርግ መንግሥት ዘመን ከተገነቡት የሲኤምሲ አፓርትመንቶች ቀጥሎ፣ በኮርፖሬሽኑ በአንድ ሥፍራ ላይ የሚገነቡት ቪላዎች በሥራ ላይ ለሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ይከፋፈላሉ ተብሏል፡፡ ቤቶቹ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ፣ ለጠቅላይ ፍርድ [...]
0 Comments
0 Shares