ፓስፖርት ለማግኘት ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የሚያመሩ የትግራይ ተወላጆች “በተለየ መንገድ” እየተስተናገዱ እና ሌሎች ተገልጋዮች የማይጠቁትን መረጃዎች እየተጠየቁ መሆኑን ገለጹ።
በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
ፓስፖርት ለማግኘት ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የሚያመሩ የትግራይ ተወላጆች “በተለየ መንገድ” እየተስተናገዱ እና ሌሎች ተገልጋዮች የማይጠቁትን መረጃዎች እየተጠየቁ መሆኑን ገለጹ።
በጉዳዩ ላይ ሪፖርት ያወጣው “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች - ኢትዮጵያ” የተሰኘ የመብት ተሟጋች፤ የትግራይ ተወላጆች “የዜግነት እና እኩልነት መብት” መጣሱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም “አድልዎ የለም” ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
0 Comments
0 Shares