የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በድርጅቱ ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን ለመንጠቅ ሙከራ ሊያደርግ እንደሚችል ገለጹ። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያልተሰጠው እና እየተካሄደ ያለው የህወሓት ጉባኤ ክልሉን ወደ አልተፈለገ ችግር ሊያስገባ የሚችል ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፣ የጉባኤው መሪዎች የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣንን ለመንጠቅ ሊያሴሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ በድርጅቱ ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን ለመንጠቅ ሙከራ ሊያደርግ እንደሚችል ገለጹ። በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያልተሰጠው እና እየተካሄደ ያለው የህወሓት ጉባኤ ክልሉን ወደ አልተፈለገ ችግር ሊያስገባ የሚችል ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፣ የጉባኤው መሪዎች የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣንን ለመንጠቅ ሊያሴሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
0 Comments
0 Shares