ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የቀድሞው ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳላገኘ እና በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ገለጸ።
ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የቀድሞው ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳላገኘ እና በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ገለጸ።
ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
0 Comments
0 Shares