ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ ዛሬ በተደረገው የፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን የሩጫ ውድድር ክብረ ወሰን በመስበር ለአገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘ። ታምራት ቶላ የ42 ኪሎሜትር ውድድር በአሸናፊነት ያጠናቀቀበት ሰዓት 2:06:26 ሲሆን በዚህም የኦሊምፒክ ክብረ ወሰንን አሻሽሏል።
ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ ዛሬ በተደረገው የፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን የሩጫ ውድድር ክብረ ወሰን በመስበር ለአገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘ። ታምራት ቶላ የ42 ኪሎሜትር ውድድር በአሸናፊነት ያጠናቀቀበት ሰዓት 2:06:26 ሲሆን በዚህም የኦሊምፒክ ክብረ ወሰንን አሻሽሏል።
WWW.BBC.COM
ታምራት ቶላ በፓሪስ የኦሊምፒክ ማራቶን ክብረ ወሰንን በመስበር ለኢትዮጵያ ወርቅ አስገኘ - BBC News አማርኛ
ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ ዛሬ በተደረገው የፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን የሩጫ ውድድር ክብረ ወሰን በመስበር ለአገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘ። ታምራት ቶላ የ42 ኪሎሜትር ውድድር በአሸናፊነት ያጠናቀቀበት ሰዓት 2:06:26 ሲሆን በዚህም የኦሊምፒክ ክብረ ወሰንን አሻሽሏል።
0 Comments 0 Shares