ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ስምምነት በተመለከተ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ ላይ ቅሬታዋን ገለጸች። የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቷ ባወጣው መግለጫ ነው “የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከቱርክ አቻቸው ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት በሰጡት አስተያየት የተሰማውን ቅሬታ” ገልጿል።
ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ስምምነት በተመለከተ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ ላይ ቅሬታዋን ገለጸች። የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቷ ባወጣው መግለጫ ነው “የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከቱርክ አቻቸው ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት በሰጡት አስተያየት የተሰማውን ቅሬታ” ገልጿል።
0 Comments
0 Shares