የሕዝብ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤቶች ወደ አራተኛ የሥራ ዘመናቸው ሲሸጋገሩ ባለፈው ሳምንት የተመሠረተው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቆይታ ጊዜ አከራካሪ ሆኗል። የገዢው ብልጽግና እና የተቃዋሚውን ጉሕዴን ተወካዮች፤ በ2018 ዓ.ም. ምርጫ ሲደረግ አዲሱ ምክር ቤት እንደሚበተን ይናገራሉ። የሕግ እና የምርጫ ባለሙያዎች በአንጻሩ የክልሉን ሕገ መንግሥት በመጥቀስ የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን አምስት ዓመት ሊሆን ይገባል ይላሉ።
የሕዝብ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤቶች ወደ አራተኛ የሥራ ዘመናቸው ሲሸጋገሩ ባለፈው ሳምንት የተመሠረተው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቆይታ ጊዜ አከራካሪ ሆኗል። የገዢው ብልጽግና እና የተቃዋሚውን ጉሕዴን ተወካዮች፤ በ2018 ዓ.ም. ምርጫ ሲደረግ አዲሱ ምክር ቤት እንደሚበተን ይናገራሉ። የሕግ እና የምርጫ ባለሙያዎች በአንጻሩ የክልሉን ሕገ መንግሥት በመጥቀስ የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን አምስት ዓመት ሊሆን ይገባል ይላሉ።
0 Comments
0 Shares