የሐማስ የፖለቲካ መሪ ኢስማኤል ሃኒያ ከተገደሉ በኋላ ቡድኑ ሳምንት ሳይሞላው እስራኤል በጥብቅ የምትፈልገውን አንዋር ሲንዋርን ዋና መሪ አድርጎ ሰይሟል። ይህ ዶሃ ላይ የተደረገው ምርጫ ግን በቀላል ሂደት ውስጥ አላላፈም። ቢቢሲ ከመድረክ ጀርባ የነበረውን ሁኔታ የመታዘብ ዕድል አግኝቶ ነበር።
የሐማስ የፖለቲካ መሪ ኢስማኤል ሃኒያ ከተገደሉ በኋላ ቡድኑ ሳምንት ሳይሞላው እስራኤል በጥብቅ የምትፈልገውን አንዋር ሲንዋርን ዋና መሪ አድርጎ ሰይሟል። ይህ ዶሃ ላይ የተደረገው ምርጫ ግን በቀላል ሂደት ውስጥ አላላፈም። ቢቢሲ ከመድረክ ጀርባ የነበረውን ሁኔታ የመታዘብ ዕድል አግኝቶ ነበር።
0 Comments
0 Shares