ብዙዎቹን የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከተሞችን ያመሰው የቀኝ አክራሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም። በሊቨርፑል፣ በማንችስተር፣ በብላክፑል፣ በቤልፋስት ትልልቅ ከተሞች ሳይቀር ቀወሱ ተሰራጭቷል። ሁከቱን ለመቆጣጠር ስድስት ሺህ ፖሊሶች ተሰማርተዋል። 400 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
ብዙዎቹን የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከተሞችን ያመሰው የቀኝ አክራሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም። በሊቨርፑል፣ በማንችስተር፣ በብላክፑል፣ በቤልፋስት ትልልቅ ከተሞች ሳይቀር ቀወሱ ተሰራጭቷል። ሁከቱን ለመቆጣጠር ስድስት ሺህ ፖሊሶች ተሰማርተዋል። 400 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
0 Comments
0 Shares