ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
WWW.BBC.COM
ሙስሊሞች እና ስደተኞች ላይ ያነጣጠረው የዩኬ አመፅ ኢትዮጵያውያንንም አስግቷል - BBC News አማርኛ
ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
0 Comments 0 Shares