ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
0 Comments
0 Shares