የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ ሊያደርግ ካቀደው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ። አቶ ጌታቸው፤ ፓርቲው ድርጅታዊ ጉባኤ ለማድረግ እያካሄደ ያለውን ዝግጅት “በአንድ አካል እየተፈፀመ ያለ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” ብለውታል።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ ሊያደርግ ካቀደው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ። አቶ ጌታቸው፤ ፓርቲው ድርጅታዊ ጉባኤ ለማድረግ እያካሄደ ያለውን ዝግጅት “በአንድ አካል እየተፈፀመ ያለ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” ብለውታል።
0 Comments
0 Shares