በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በነዋሪዎች እና በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች ተጣለ። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበውን የአማራ ክልል የፀጥታ ችግርን ተከትሎ የተዋቀረው የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት እሁድ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሰዓት እላፊውን እና ገደቦቹን የጣለው ያሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት ነው ብሏል።
በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በነዋሪዎች እና በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች ተጣለ። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበውን የአማራ ክልል የፀጥታ ችግርን ተከትሎ የተዋቀረው የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት እሁድ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሰዓት እላፊውን እና ገደቦቹን የጣለው ያሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት ነው ብሏል።
0 Comments
0 Shares