በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በነዋሪዎች እና በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች ተጣለ። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበውን የአማራ ክልል የፀጥታ ችግርን ተከትሎ የተዋቀረው የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት እሁድ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሰዓት እላፊውን እና ገደቦቹን የጣለው ያሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት ነው ብሏል።
በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በነዋሪዎች እና በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች ተጣለ። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበውን የአማራ ክልል የፀጥታ ችግርን ተከትሎ የተዋቀረው የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት እሁድ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሰዓት እላፊውን እና ገደቦቹን የጣለው ያሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት ነው ብሏል።
WWW.BBC.COM
በባሕር ዳር ከተማ የሰዓት እላፊ እና የተለያዩ ገደቦች ተጣሉ - BBC News አማርኛ
በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በነዋሪዎች እና በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች ተጣለ። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበውን የአማራ ክልል የፀጥታ ችግርን ተከትሎ የተዋቀረው የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት እሁድ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሰዓት እላፊውን እና ገደቦቹን የጣለው ያሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት ነው ብሏል።
0 Comments 0 Shares