ላለፈው አንድ ሳምንት በነፍስ አድን መርከብ በሜዲትራንያን ባህር ላይ የቆዩ 630 ስደተኞች ስፔን ገቡ። ስደተኞቹ በባህር ላይ እንዲቆዩ የተገደዱት እነርሱን የጫነችው መርከብ በጣሊያን ወደቦች እንዳትቆም ከተከለከለች በኋላ ነበር። የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጥምረት ንብረት የሆነችው አኳሪየስ የተሰኘችው መርከብ በሜዲትራንያን ባህር ከመስጠም የተረፉ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ ጣሊያን ያቀናችው ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ ነበር። መርከቢቷ በጣሊያን ወደቦች እንዳትቆም የከለከሉት […]
The post ጣሊያን እንዳይገቡ የተከለከሉ 630 ስደተኞችን ስፔን ተቀበለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ጣሊያን እንዳይገቡ የተከለከሉ 630 ስደተኞችን ስፔን ተቀበለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ላለፈው አንድ ሳምንት በነፍስ አድን መርከብ በሜዲትራንያን ባህር ላይ የቆዩ 630 ስደተኞች ስፔን ገቡ። ስደተኞቹ በባህር ላይ እንዲቆዩ የተገደዱት እነርሱን የጫነችው መርከብ በጣሊያን ወደቦች እንዳትቆም ከተከለከለች በኋላ ነበር። የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጥምረት ንብረት የሆነችው አኳሪየስ የተሰኘችው መርከብ በሜዲትራንያን ባህር ከመስጠም የተረፉ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ ጣሊያን ያቀናችው ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ ነበር። መርከቢቷ በጣሊያን ወደቦች እንዳትቆም የከለከሉት […]
The post ጣሊያን እንዳይገቡ የተከለከሉ 630 ስደተኞችን ስፔን ተቀበለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares