ሜቄዶንያ የሀገሯን ስያሜ ለመለወጥ ትናንት ከግሪክ ጋር ስምምነት ፈጸመች። ስምምነቱ ሀገሪቱ በስያሜው ምክንያት ከግሪክ ጋር ላለፉት 27 ዓመታት የቆየችበትን ውዝግብ የሚፈታ ነው ተብሏል። ታሪካዊ ነው የተባለውን የትናንትናው ስምምነት በፊርማቸው ያጸደቁት የሁለቱ ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ናቸው። በስምምነቱ መሰረት የቀድሞዋ የዩጎዝላቪያ አካል የነበረችው እና በጎርጎሮሳዊው 1991 ሀገር የሆነችው ሜቄዶንያ ስያሜዋን ወደ ሰሜን ሜቄዶንያ ሪፐብሊክ ትቀይራለች። ከጥንት ጀምሮ […]
The post ሜቄዶንያ የሀገሪቱን ስም ለመለወጥ ከግሪክ ጋር ስምምነት ፈጸመች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ሜቄዶንያ የሀገሯን ስያሜ ለመለወጥ ትናንት ከግሪክ ጋር ስምምነት ፈጸመች። ስምምነቱ ሀገሪቱ በስያሜው ምክንያት ከግሪክ ጋር ላለፉት 27 ዓመታት የቆየችበትን ውዝግብ የሚፈታ ነው ተብሏል። ታሪካዊ ነው የተባለውን የትናንትናው ስምምነት በፊርማቸው ያጸደቁት የሁለቱ ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ናቸው። በስምምነቱ መሰረት የቀድሞዋ የዩጎዝላቪያ አካል የነበረችው እና በጎርጎሮሳዊው 1991 ሀገር የሆነችው ሜቄዶንያ ስያሜዋን ወደ ሰሜን ሜቄዶንያ ሪፐብሊክ ትቀይራለች። ከጥንት ጀምሮ […] The post ሜቄዶንያ የሀገሪቱን ስም ለመለወጥ ከግሪክ ጋር ስምምነት ፈጸመች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ሜቄዶንያ የሀገሪቱን ስም ለመለወጥ ከግሪክ ጋር ስምምነት ፈጸመች
ስምምነቱ ሀገሪቱ በስያሜው ምክንያት ከግሪክ ጋር ላለፉት 27 ዓመታት የቆየችበትን ውዝግብ የሚፈታ ነው ተብሏል ...
0 Comments 0 Shares