ላለፉት 26 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኢምባሲ በቁም እስር  ላይ የቆዩት ሁለት ከፍተኛ የደርግ ባለስልጣናት ምህረት ተደርጎላቸው ከቤተሠቦቻቸው ጋር ሊቀላቀሉ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ የ82 አመቱ አዛውንት ሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና የ74 አመቱ ሌተና ጄነራል አዲስ ተድላ በህዳር 2010 ዓ.ም ከተጠለሉበት የጣሊያን ኢምባሲ በምህረት ወጥተው ከቤተሠቦቻቸው እንዲቀላቀሉ የተለያዩ አካላት ለመንግስት ጥያቄ ማቅረባቸው [...]
ላለፉት 26 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኢምባሲ በቁም እስር  ላይ የቆዩት ሁለት ከፍተኛ የደርግ ባለስልጣናት ምህረት ተደርጎላቸው ከቤተሠቦቻቸው ጋር ሊቀላቀሉ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ የ82 አመቱ አዛውንት ሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና የ74 አመቱ ሌተና ጄነራል አዲስ ተድላ በህዳር 2010 ዓ.ም ከተጠለሉበት የጣሊያን ኢምባሲ በምህረት ወጥተው ከቤተሠቦቻቸው እንዲቀላቀሉ የተለያዩ አካላት ለመንግስት ጥያቄ ማቅረባቸው [...]
KALITIPRESS.COM
በጣሊያን ኤምባሲ የሚገኙት 2ቱ የደርግ ባለስልጣናት ከቤተሠቦቻቸው ሊቀላቀሉ ነው
ላለፉት 26 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኢምባሲ በቁም እስር  ላይ የቆዩት ሁለት ከፍተኛ የደርግ ባለስልጣናት ምህረት ተደርጎላቸው ከቤተሠቦቻቸው ጋር ሊቀላቀሉ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ የ82 አመቱ አዛውንት ሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና የ74 አመቱ ሌተና ጄነራል አዲስ ተድላ በህዳር 2010 ዓ.ም ከተጠለሉበት የጣሊያን ኢምባሲ በምህረት ወጥተው ከቤተሠቦቻቸው እንዲቀላቀሉ የተለያዩ አካላት ለመንግስት ጥያቄ ማቅረባቸው የሚታወቅ ሲሆን በአሁ
0 Comments 0 Shares