ዩናይትድ ስቴትስ በሜክሲኮ ድንበር የሚገኙ 2 ሺህ የሚደርሱ ስደተኛ ህጻናትን በስድስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከቤተሰቦቻቸው ማለያየቷ ተገለጸ፡፡ የአሜሪካን ድንበር አቋርጠው በሜክሲኮ በኩል የሚገቡ ህጋዊ ያልሆኑ ስደተኞችን ሀገሪቷ እያሰረች መሆኑ ተነግሮዋል፡፡ ህጻናቱ ታዲያ ከቤተሰቦቻቸው ሊለያዩ የቻሉት አዋቂዎቹ ወደ እስር ቤት ስለሚወርዱ በመሆኑ ምክንያት ነው መራራቁ የተፈጠረው ተብሏል፡፡ ህጻናቱ በምንዓይነት ዕድሜ ላይ እንደሚገኙ ያልተገለጸ ሲሆን፥ አሁን በሀገሪቱ […]
The post አሜሪካ በስድስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ ስደተኛ ህጻናትን ከቤተሰቦቻቸው አለያየች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post አሜሪካ በስድስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ ስደተኛ ህጻናትን ከቤተሰቦቻቸው አለያየች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ዩናይትድ ስቴትስ በሜክሲኮ ድንበር የሚገኙ 2 ሺህ የሚደርሱ ስደተኛ ህጻናትን በስድስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከቤተሰቦቻቸው ማለያየቷ ተገለጸ፡፡ የአሜሪካን ድንበር አቋርጠው በሜክሲኮ በኩል የሚገቡ ህጋዊ ያልሆኑ ስደተኞችን ሀገሪቷ እያሰረች መሆኑ ተነግሮዋል፡፡ ህጻናቱ ታዲያ ከቤተሰቦቻቸው ሊለያዩ የቻሉት አዋቂዎቹ ወደ እስር ቤት ስለሚወርዱ በመሆኑ ምክንያት ነው መራራቁ የተፈጠረው ተብሏል፡፡ ህጻናቱ በምንዓይነት ዕድሜ ላይ እንደሚገኙ ያልተገለጸ ሲሆን፥ አሁን በሀገሪቱ […]
The post አሜሪካ በስድስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ ስደተኛ ህጻናትን ከቤተሰቦቻቸው አለያየች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares