1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥርን በዓል ጨረቃ በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል። በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የአዲስ አበባ የሃይማኖቱ ተከታይ ነዋሪዎች በተገኙበት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሙሀመድ አሚን ጀማል፥ ለህዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። [...]
1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥርን በዓል ጨረቃ በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል። በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የአዲስ አበባ የሃይማኖቱ ተከታይ ነዋሪዎች በተገኙበት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሙሀመድ አሚን ጀማል፥ ለህዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። [...]
0 Comments
0 Shares