1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥርን በዓል ጨረቃ በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል። በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የአዲስ አበባ የሃይማኖቱ ተከታይ ነዋሪዎች በተገኙበት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሙሀመድ አሚን ጀማል፥ ለህዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። […]
The post 1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥርን በዓል ጨረቃ በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል። በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የአዲስ አበባ የሃይማኖቱ ተከታይ ነዋሪዎች በተገኙበት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሙሀመድ አሚን ጀማል፥ ለህዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። […] The post 1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
1 ሺህ 439ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል እየተከበረ ነው
በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የአዲስ አበባ የሃይማኖቱ ተከታይ ነዋሪዎች በተገኙበት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በመከበር ላይ ይገኛል።
0 Comments 0 Shares