የአስራ ስምንት ነገር | ኪዳኔ መካሻ በድሬቲዩብ ከጃፓን ተሰማ ወሬ…የዜጎችዋን ለአካለ መጠን የመድረሻ እድሜ ከ20 አመት ወደ 18 አመት ዝቅ ተደርጓል። በ142 አመታት ውስጥ ይህ ለውጥ የመጀመሪያው ነው። ሕጉ ከሚያዝያ 1 2014 ዓ.ም ተፈፃሚ ይሆናል። ብድር ለመበደር፣ ጋብቻ ለመፈፀም፣ፓስፖርት ለማውጣት እና ሌሎችንም ሕጋዊ ተግባራት ራሳቸውን ችለው ለማከናወን 20 አመት የነበረው ወደ 18 አመት ወርዷል። ሲኤን ኤን […]
The post የአስራ ስምንት ነገር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የአስራ ስምንት ነገር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የአስራ ስምንት ነገር | ኪዳኔ መካሻ በድሬቲዩብ ከጃፓን ተሰማ ወሬ…የዜጎችዋን ለአካለ መጠን የመድረሻ እድሜ ከ20 አመት ወደ 18 አመት ዝቅ ተደርጓል። በ142 አመታት ውስጥ ይህ ለውጥ የመጀመሪያው ነው። ሕጉ ከሚያዝያ 1 2014 ዓ.ም ተፈፃሚ ይሆናል። ብድር ለመበደር፣ ጋብቻ ለመፈፀም፣ፓስፖርት ለማውጣት እና ሌሎችንም ሕጋዊ ተግባራት ራሳቸውን ችለው ለማከናወን 20 አመት የነበረው ወደ 18 አመት ወርዷል። ሲኤን ኤን […]
The post የአስራ ስምንት ነገር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares