የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡማር ጊሌ በተለያዩ ወንጀል ተከሰው ከ አንድ እሰከ 10 ዓመት ተፈርደባቸው በጅቡቲ ማረሚያ ቤት ለነበሩ 45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አድርገውላቸዋል። የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በጅቡቲ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ እና የረማዳን በዓል ምክንያት በማድረግ ፕሬዝዳንቱ ምህረት አድርገውላቸዋል። በጅቡቲ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ በይቅርታ የተፈቱትን ኢትዮጵያዊያንን ተቀብሎ እያስተናገዳቸው ሲሆን አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ተዘገጅቶላቸው […]
The post የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡማር ጊሌ በተለያዩ ወንጀል ተከሰው ከ አንድ እሰከ 10 ዓመት ተፈርደባቸው በጅቡቲ ማረሚያ ቤት ለነበሩ 45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አድርገውላቸዋል። የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በጅቡቲ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ እና የረማዳን በዓል ምክንያት በማድረግ ፕሬዝዳንቱ ምህረት አድርገውላቸዋል። በጅቡቲ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ በይቅርታ የተፈቱትን ኢትዮጵያዊያንን ተቀብሎ እያስተናገዳቸው ሲሆን አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ተዘገጅቶላቸው […] The post የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ
የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በጅቡቲ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ እና የረማዳን በዓል ምክንያት በማድረግ ፕሬዝዳንቱ ምህረት አድርገውላቸዋል ...
0 Comments 0 Shares