በትናንትናው እለት በይፋ የተከፈተው የ2018 የሩሲያ ዓለም ዋንጫ በዛሬው እለትም ቀጥሎ ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዛሬው እለት ከሚደረጉት ጨዋታዎች ውስጥ በምድብ አንድ ውስጥ የሚገኙት የግብፅ እና የኡራጓይ ጨዋታ አንዱ ነው። ዛሬ በሴንተራል ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት በሚካሄደው ጨዋታ ላይም የግብፅ ብሄራዊ ቡድን እና የሊቨርፑሉ አጥቂ ሞሀመድ ሳላህ እንደሚሳተፍ መገለፁን ከቢቢሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የግብፅ ብሄራዊ ቡድን […]
The post በዓለም ዋንጫ ዛሬ 3 ጨዋታዎች ሲካሄዱ፤ ስፔን ከፖርቹጋል የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በትናንትናው እለት በይፋ የተከፈተው የ2018 የሩሲያ ዓለም ዋንጫ በዛሬው እለትም ቀጥሎ ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዛሬው እለት ከሚደረጉት ጨዋታዎች ውስጥ በምድብ አንድ ውስጥ የሚገኙት የግብፅ እና የኡራጓይ ጨዋታ አንዱ ነው። ዛሬ በሴንተራል ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት በሚካሄደው ጨዋታ ላይም የግብፅ ብሄራዊ ቡድን እና የሊቨርፑሉ አጥቂ ሞሀመድ ሳላህ እንደሚሳተፍ መገለፁን ከቢቢሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የግብፅ ብሄራዊ ቡድን […] The post በዓለም ዋንጫ ዛሬ 3 ጨዋታዎች ሲካሄዱ፤ ስፔን ከፖርቹጋል የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በዓለም ዋንጫ ዛሬ 3 ጨዋታዎች ሲካሄዱ፤ ስፔን ከፖርቹጋል የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው
በትናንትናው እለት በይፋ የተከፈተው የ2018 የሩሲያ ዓለም ዋንጫ በዛሬው እለትም ቀጥሎ ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዛሬው እለት ከሚደረጉት ጨዋታዎች ውስጥ በምድብ አንድ ውስጥ የሚገኙት የግብፅ እና የኡራጓይ ጨዋታ አንዱ ነው።
0 Comments 0 Shares