ሰቦና ጎዳና ላይ ኖሯል። የዕለት ጉርሱን ይሸፍን የነበረው በልመና ነበር። ጎዳና ላይ ሲኖር የማስቲሽ ሱሰኛ ሆኗል። ዛሬ ግን ከዚህ ሁሉ ወጥቶ ከአስር ሰው በላይ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። የእኔ ሕይወት ሥራ አጥተው ተስፋ ለቆረጡ፣ መኖር ፈተና ለሆነባቸው ትምህርት ይሆናል ሲል ይናገራል።
ሰቦና ጎዳና ላይ ኖሯል። የዕለት ጉርሱን ይሸፍን የነበረው በልመና ነበር። ጎዳና ላይ ሲኖር የማስቲሽ ሱሰኛ ሆኗል። ዛሬ ግን ከዚህ ሁሉ ወጥቶ ከአስር ሰው በላይ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። የእኔ ሕይወት ሥራ አጥተው ተስፋ ለቆረጡ፣ መኖር ፈተና ለሆነባቸው ትምህርት ይሆናል ሲል ይናገራል።
0 Comments
0 Shares