የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ በግዙፉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ቦይንግ ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሠረትበት ለአገሪቱ ፍትህ መሥሪያ ቤት ምክረ ሃሳብ አቀረበ።ዐቃቤ ሕግ ይህን ምክረ ሃሳብ ያቀረበው ቦይንግ በኢትዮጵያ እና በኢንዶኔዢያ ከተከሰከሱት አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ የካሳ ስምምነት መድረስ ባለመቻሉ ነው።
የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ በግዙፉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ቦይንግ ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሠረትበት ለአገሪቱ ፍትህ መሥሪያ ቤት ምክረ ሃሳብ አቀረበ።ዐቃቤ ሕግ ይህን ምክረ ሃሳብ ያቀረበው ቦይንግ በኢትዮጵያ እና በኢንዶኔዢያ ከተከሰከሱት አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ የካሳ ስምምነት መድረስ ባለመቻሉ ነው።
WWW.BBC.COM
የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ በኢትዮጵያ በተከሰከሰው አውሮፕላን ሰበብ ቦይንግ በወንጀል እንዲከሰስ ሃሳብ አቀረበ - BBC News አማርኛ
የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ በግዙፉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ቦይንግ ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሠረትበት ለአገሪቱ ፍትህ መሥሪያ ቤት ምክረ ሃሳብ አቀረበ።ዐቃቤ ሕግ ይህን ምክረ ሃሳብ ያቀረበው ቦይንግ በኢትዮጵያ እና በኢንዶኔዢያ ከተከሰከሱት አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ የካሳ ስምምነት መድረስ ባለመቻሉ ነው።
0 Comments 0 Shares