የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ የተጠናቀቀው በአሳዛኝ ሁኔታ ነው። እንደ ኤኤፍፒ የዜና ወኪል ዘገባ ከሆነ የተለያየ አገራት ዜግነት ያላቸው ቢያንስ 922 ሐጃጆች ሕይወታቸውን አጥተዋል። የአብዛኞቹ ሞት ምክንያትም ከከፍተኛ ሙቀት ጋር የተያያዘ ነው ተብሏል።
የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ የተጠናቀቀው በአሳዛኝ ሁኔታ ነው። እንደ ኤኤፍፒ የዜና ወኪል ዘገባ ከሆነ የተለያየ አገራት ዜግነት ያላቸው ቢያንስ 922 ሐጃጆች ሕይወታቸውን አጥተዋል። የአብዛኞቹ ሞት ምክንያትም ከከፍተኛ ሙቀት ጋር የተያያዘ ነው ተብሏል።
0 Comments
0 Shares