ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው።
ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
WWW.BBC.COM
ስደት፡ የምወልዳትን ልጅ ላለማየት ፈረምኩ”ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ በጣልያን - BBC News አማርኛ
ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
0 Comments 0 Shares