በትናትናው ዕለት ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ሰላም ባስ ከአጣየ ከተማ ሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከአይሱዙ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ጥሶ ገደል ውስጥ ገብቷል፡፡ አደጋው በሰው ህይወት ላይ ጉዳት አላደረሰም፡፡ የኤፍራታና ግድም ወረዳ ባደረሰን መረጃ ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ተጓዦች በአጣየ ዲስትሪክት ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላቸዉ ነው፡፡ ምንጭ፡ – አብመድ  
በትናትናው ዕለት ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ሰላም ባስ ከአጣየ ከተማ ሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከአይሱዙ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ጥሶ ገደል ውስጥ ገብቷል፡፡ አደጋው በሰው ህይወት ላይ ጉዳት አላደረሰም፡፡ የኤፍራታና ግድም ወረዳ ባደረሰን መረጃ ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ተጓዦች በአጣየ ዲስትሪክት ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላቸዉ ነው፡፡ ምንጭ፡ – አብመድ  
KALITIPRESS.COM
በአጣየ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ በተጓዦች ላይ ቀላል ጉዳት ደረሰ
በትናትናው ዕለት ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ሰላም ባስ ከአጣየ ከተማ ሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከአይሱዙ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ጥሶ ገደል ውስጥ ገብቷል፡፡ አደጋው በሰው ህይወት ላይ ጉዳት አላደረሰም፡፡ የኤፍራታና ግድም ወረዳ ባደረሰን መረጃ ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ተጓዦች በአጣየ ዲስትሪክት ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላቸዉ ነው፡፡ ምንጭ፡ – አብመድ
0 Comments 0 Shares