የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽ ክቡር ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በሀገራችን ከሰኔ 8 -9 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ በሀገራችን የሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ። አልጋወራሽ ሼክ ቢን ዛይድ አል ናህያን በቆይታቸው ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እንዲሁም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በጋራ ጉዳዮች፣ አካባቢያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመካከራሉ፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ […]
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽና በአገራችን ጉበኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽና በአገራችን ጉበኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽ ክቡር ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በሀገራችን ከሰኔ 8 -9 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ በሀገራችን የሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ። አልጋወራሽ ሼክ ቢን ዛይድ አል ናህያን በቆይታቸው ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እንዲሁም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በጋራ ጉዳዮች፣ አካባቢያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመካከራሉ፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ […]
The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽና በአገራችን ጉበኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares