በደቡብ አፍሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማሪያም የሹመት ደብዳቤያቸውን ለናምብያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀጌ ጎይንጎብ አቅርበዋል። አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው የሹመት ደብዳቤያቸውን ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም በቀረቡት ወቅት እንዳሉት በኢትዮጵያ እና ናምብያ መካከል ጠንራካራና የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳለ ጠቅሰው ይህንን ወዳጅነት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በሁለቱ አገራት መካከል በቱሪዝም፣ በዓሳ ሀብት […]
The post አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማሪያም የሹመት ደብዳቤዎቻቸውን ለናምብያ ፕሬዚዳንት አቅርበዋል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በደቡብ አፍሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማሪያም የሹመት ደብዳቤያቸውን ለናምብያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀጌ ጎይንጎብ አቅርበዋል። አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው የሹመት ደብዳቤያቸውን ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም በቀረቡት ወቅት እንዳሉት በኢትዮጵያ እና ናምብያ መካከል ጠንራካራና የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳለ ጠቅሰው ይህንን ወዳጅነት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በሁለቱ አገራት መካከል በቱሪዝም፣ በዓሳ ሀብት […] The post አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማሪያም የሹመት ደብዳቤዎቻቸውን ለናምብያ ፕሬዚዳንት አቅርበዋል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማሪያም የሹመት ደብዳቤዎቻቸውን ለናምብያ ፕሬዚዳንት አቅርበዋል
አምባሳደር ዶ/ር ሽፈራው ለሁለቱ ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት ለመስራት መንግስታቸው ማንኛውንም ትብብርና ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋል ...
0 Comments 0 Shares