የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ተቋቋመ፤ ማኅበሩ በጎ ፍቃደኛ የሆኑ የሚዲያ ባለሙያዎች፣ በዓለም አቀፍ ተቋማት የሰሩ ኢትዮጵያውያንና የቱሪዝም ባለሙያዎች ያቋቋሙት ነው፡፡ ዛሬ እውቅና ማግኘቱን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ***** የኢትዮጵያን የቱሪዝምና ባህል ልማት ለመደገፍ ዘርፉን የሚያሳድጉ ዓላማዎችን ይዞ የተመሰረተው የኢትዮጵያ የቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ከማኅበራት በጎ አድራጎት ኤጀንሲ ፍቃድ አግኝቷል፡፡ በዓለም አቀፍ ተቋማት በሃላፊነት በሰሩ […]
The post የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ተቋቋመ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ተቋቋመ፤ ማኅበሩ በጎ ፍቃደኛ የሆኑ የሚዲያ ባለሙያዎች፣ በዓለም አቀፍ ተቋማት የሰሩ ኢትዮጵያውያንና የቱሪዝም ባለሙያዎች ያቋቋሙት ነው፡፡ ዛሬ እውቅና ማግኘቱን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ***** የኢትዮጵያን የቱሪዝምና ባህል ልማት ለመደገፍ ዘርፉን የሚያሳድጉ ዓላማዎችን ይዞ የተመሰረተው የኢትዮጵያ የቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ከማኅበራት በጎ አድራጎት ኤጀንሲ ፍቃድ አግኝቷል፡፡ በዓለም አቀፍ ተቋማት በሃላፊነት በሰሩ […] The post የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ተቋቋመ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ተቋቋመ
የኢትዮጵያን የቱሪዝምና ባህል ልማት ለመደገፍ ዘርፉን የሚያሳድጉ ዓላማዎችን ይዞ የተመሰረተው የኢትዮጵያ የቱሪዝምና ባህል ሥርጸት ማኅበር ከማኅበራት በጎ አድራጎት ኤጀንሲ ፍቃድ አግኝቷል ...
0 Comments 0 Shares