ኢትዮጵያ የአፍሪካ የውሃ ኃይል በማመንጫት ቀዳሚ መሆኗን አለም አቀፉ የውሀ ኃይል ማመንጫ ማህበር አስታወቀ። ማህበሩ ኢትዮጵያ አሁን ላይ በውሃ 3,822 ሜጋዋት በማመንጨት ደቡብ አፍሪካ፣ ግብጽ፣ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሁም አንጎላን በማስከተል ቀዳሚውን ደረጃ ይዛለች። ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ማህበሩ 6 ሺህ 450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው ታላቁ የህዳሴ ግድብን […]
The post ኢትዮጵያ ከውሃ የኤሌክትሪክ ሀይል በማመንጨት ከአፍሪካ ቀዳሚ ሆናለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ኢትዮጵያ ከውሃ የኤሌክትሪክ ሀይል በማመንጨት ከአፍሪካ ቀዳሚ ሆናለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ኢትዮጵያ የአፍሪካ የውሃ ኃይል በማመንጫት ቀዳሚ መሆኗን አለም አቀፉ የውሀ ኃይል ማመንጫ ማህበር አስታወቀ። ማህበሩ ኢትዮጵያ አሁን ላይ በውሃ 3,822 ሜጋዋት በማመንጨት ደቡብ አፍሪካ፣ ግብጽ፣ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሁም አንጎላን በማስከተል ቀዳሚውን ደረጃ ይዛለች። ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ማህበሩ 6 ሺህ 450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው ታላቁ የህዳሴ ግድብን […]
The post ኢትዮጵያ ከውሃ የኤሌክትሪክ ሀይል በማመንጨት ከአፍሪካ ቀዳሚ ሆናለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares