የፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለአማራ ክልል ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚረዱ ከ2 ሺህ በላይ ብስክሌቶች ለክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ከአራት ዓመታት በፊት መስጠቱ ተዘግቧል፡፡ የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮም ብስክሌቶቹን ከሶስት ዓመታት በላይ ለጸሃይና ለዝናብ አጋልጧቸው ቆይቷል፡፡ ከአንድ አመት በፊት ደግሞ የዓለም አቀፍ ኦዲተሮች መምጣታቸውን ተከትሎ ያለመጠለያ ተሠጥተውበት ከነበረው ሜዳ በማራቅ አባይ ማዶ ወደሚገኝ መጋዘን እንደተለመደው [...]
የፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለአማራ ክልል ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚረዱ ከ2 ሺህ በላይ ብስክሌቶች ለክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ከአራት ዓመታት በፊት መስጠቱ ተዘግቧል፡፡ የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮም ብስክሌቶቹን ከሶስት ዓመታት በላይ ለጸሃይና ለዝናብ አጋልጧቸው ቆይቷል፡፡ ከአንድ አመት በፊት ደግሞ የዓለም አቀፍ ኦዲተሮች መምጣታቸውን ተከትሎ ያለመጠለያ ተሠጥተውበት ከነበረው ሜዳ በማራቅ አባይ ማዶ ወደሚገኝ መጋዘን እንደተለመደው [...]
0 Comments
0 Shares