በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል። የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከተማዋ ላይ ጥቃት የሚፈፀም ከሆነ እስከ ሩብ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሊጎዱ ይችላሉ፣ ሰብአዊ ቀውስም ይኖራል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ወደቡ ወደ የመን የሚገቡ ሰብአዊ እርዳታዎች […]
The post በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል። የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከተማዋ ላይ ጥቃት የሚፈፀም ከሆነ እስከ ሩብ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሊጎዱ ይችላሉ፣ ሰብአዊ ቀውስም ይኖራል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ወደቡ ወደ የመን የሚገቡ ሰብአዊ እርዳታዎች […] The post በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ
በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል።
0 Comments 0 Shares