የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ አመራሮች ለ 27 አመታት በክልሉ በሚኖሩ የተለያዩ ብሄረጸቦች በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ላይ እያደረሰ የሚገኝው ፋሺስታዊ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ መቆም እንዳለበት ዛሬ በአሚር አብዱላሂ አዳራሽ ቁጥራቸው ከ 600 በላይ የሚሆኑ የብሔረሰብ አባላት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ በሙሉ ድምጽ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ እንደማይወክላቸው ገለጹ። የቀድሞውን የፖርቲው ሊቀ-መንበር የነበሩት እና ከድርጅት ተባረው የነበሩት አቶ ዘይዳን [...]
የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ አመራሮች ለ 27 አመታት በክልሉ በሚኖሩ የተለያዩ ብሄረጸቦች በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ላይ እያደረሰ የሚገኝው ፋሺስታዊ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ መቆም እንዳለበት ዛሬ በአሚር አብዱላሂ አዳራሽ ቁጥራቸው ከ 600 በላይ የሚሆኑ የብሔረሰብ አባላት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ በሙሉ ድምጽ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ እንደማይወክላቸው ገለጹ። የቀድሞውን የፖርቲው ሊቀ-መንበር የነበሩት እና ከድርጅት ተባረው የነበሩት አቶ ዘይዳን [...]
KALITIPRESS.COM
የሐረሪ ብሄረሰብ አባላት የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ እኛን አይወክልም በማለት ጊዜያዊ ባለ አደራ ኮሚቴ አቋቋሙ።
የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ አመራሮች ለ 27 አመታት በክልሉ በሚኖሩ የተለያዩ ብሄረጸቦች በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ላይ እያደረሰ የሚገኝው ፋሺስታዊ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ መቆም እንዳለበት ዛሬ በአሚር አብዱላሂ አዳራሽ ቁጥራቸው ከ 600 በላይ የሚሆኑ የብሔረሰብ አባላት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ በሙሉ ድምጽ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ እንደማይወክላቸው ገለጹ። የቀድሞውን የፖርቲው ሊቀ-መንበር የነበሩት እና ከድርጅት ተባረው የነበሩት አቶ ዘይዳን በክሪ የግዜያዊ ባላደራ ኮሚቴ
0 Comments 0 Shares