በባህርዳር ከተማ ሙሉአለም አዳራሽ በተደረገው በዚሁ ጉባኤ ንቅናቄው የአማራር አባላትን ምርጫ አካሂዷል:: በዚህም መሰረት 1-ዶር ደሳለኝ ጫኔ-ሊቀመንበር 2-በለጠ ሞላ-ምክትል ሊቀመንበርና የምርጫ ቦርድ ሀላፊ! 3-ጋሻው መርሻ-የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ(የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የነበረ) 4-መልካሙ ሹምየ-የፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ 5-አቶ ተመስገን ተሰማ-የፍትህ ዘርፍ ሀላፊ 6-አቶ ዳምጠው -የውጭ ጉዳይ ሀላፊ 7-አቶ ካሱ -የኢኮኖሚ ጉዳይ 8-አቶ ክርስቲያን ታደለ-የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ 9-ወይዘሮ መሰረት(ተመራማሪ)-ሴቶች [...]
በባህርዳር ከተማ ሙሉአለም አዳራሽ በተደረገው በዚሁ ጉባኤ ንቅናቄው የአማራር አባላትን ምርጫ አካሂዷል:: በዚህም መሰረት 1-ዶር ደሳለኝ ጫኔ-ሊቀመንበር 2-በለጠ ሞላ-ምክትል ሊቀመንበርና የምርጫ ቦርድ ሀላፊ! 3-ጋሻው መርሻ-የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ(የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የነበረ) 4-መልካሙ ሹምየ-የፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ 5-አቶ ተመስገን ተሰማ-የፍትህ ዘርፍ ሀላፊ 6-አቶ ዳምጠው -የውጭ ጉዳይ ሀላፊ 7-አቶ ካሱ -የኢኮኖሚ ጉዳይ 8-አቶ ክርስቲያን ታደለ-የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ 9-ወይዘሮ መሰረት(ተመራማሪ)-ሴቶች [...]
0 Comments
0 Shares